Channel
Updated: 2026-07-26
ብሪታንያ ከኢራን የተሰጣትን ማስጠንቀቂያ ተከትሎ የጦር ኃይሏ ሀገሪቱን ለመጠበቅ በተጠንቀቅ ላይ መሆኑን አስታወቀች የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ የአሜሪካ ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች ከብሪታንያ ወታደራዊ ጦር ሰፈሮች ተነስተው ጥቃት እንዲፈጽሙ መፍቀድ ተገቢ እንዳልሆነ ጠቅሶ ይህም ህጋዊ …
ከ10ሩ ንዑስ ቡድኖች የመነጩ ሃሳቦች ለ50ዎቹ ቡድን አባላት እየቀረቡ ነው - መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከ10ሩ ንዑስ ቡድኖች የመነጩ ሃሳቦች ተጠናክረው በሰብሳቢዎቻቸው እና ጸሃፊዎቻቸው አማካኝነት ለ50ዎቹ ቡድ…
የሳኡዲው ልዑል አብደላህ ቢን ፋህድ በለንደን ሆቴል ሞቶ ተገኘ !! በለንደን ኬንሲንግተን በሚገኘው ማሪዮት ሆቴል የ29 ዓመቱ የሳዑዲ ልዑል አብደላህ ቢን ፋህድ ሕይወት ማለፉን የብሪታንያ የሕክምና ምርመራ ባለሥልጣን አስታውቋል። የሞቱ ምክንያት፡- ታህሳስ 15 ቀን 2025 (እ.አ.አ)…
Media post
Media post
A head-to-head of how 1xBet and Betano advertise on Telegram — reach and bonus aggressiveness versus brand and regulated-market focus, their creative and targeting differences, and what the Telegram Ads Spy archive reveals about each.
A head-to-head of how 1xBet and Betway advertise on Telegram — reach and bonus aggressiveness versus regulated-market brand and sponsorships, their creative and targeting differences, and what the Telegram Ads Spy archive reveals about each.
A head-to-head of how 1xBet and Melbet advertise on Telegram — reach and bonus aggressiveness versus bonus-led offshore acquisition, their creative and targeting differences, and what the Telegram Ads Spy archive reveals about each.
A head-to-head of how 1xBet and Parimatch advertise on Telegram — reach and bonus aggressiveness versus brand recognition and sponsorships, their creative and targeting differences, and what the Telegram Ads Spy archive reveals about each.
Flags — the regions we asked our observer pool for while recording this ad in this channel. That is a label on our request, not a confirmed place of viewing: when no account is available in the requested country the pool silently substitutes another and does not say so. It is not the advertiser's targeting country either. We stopped requesting the region on {date}, so newer creatives carry no flags at all. The channel's main country (by its language) is highlighted in blue; regions under 5% are collapsed into +N.
Media post
ሂውማን ራይትስ ዎች በዌስት_ባንክ የሰፈሩ የእስራኤል ዜጎች የሚያካሂዱት ጥቃት ትልቅ እልቂት ሊያስከትል እንደሚችል አስጠነቀቀ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቹ ሂውማን ራይትስ ዎች በዌስት ባንክ አካባቢዎች የሰፈሩ የእስራኤል ዜጎች የሚያካሂዱት ጥቃት እየጨመረ በመምጣቱ ተጨማሪ እልቂቶችን ሊያስ…
የዓለም የምግብ ፕሮግራም፣ በቀጣዮቹ ስድስት ወራት ኢትዮጵያ ውስጥ የሰብዓዊ ድጋፎቼን ለመቀጠል 182 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልገኛል አለ። ድርጅቱ፣ በተያዘው አውሮፓዊያን ዓመት ለኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳታዎቹ ከፍተኛ የገንዘብ እጥረት እንደገጠመው ሰሞኑን ባወጣው ሪፖርት ላይ ገልጧል። እስከ…

መረጃዎችን ለመላክ @voa_news_amharic_bot